የኢትዮጵያ ህዝብ ሃያ አንድ አመት ሙሉ ከቀለደበት የወያኔ ኢህአዴግ አገዛዝ እጅግ በጣም የተሻለ አማራጭ ኃይል እንዳለዉና ይህንን ለኢትዮጵያ አንድት፤ ለህዝቦቿ እኩልነትና ነፃነት በቆራጥነት የቆመዉን አማራጭ ኃይል የኢትዮጵያ ህዝብ በፍጥነት እንዲቀላቀልና የትግሉን የመጨረሻ ምዕራፍ እንዲጀምር የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል አገራዊ ጥሪ አደረገ። የወያኔ ንቀት፤ጥላቻና ህዝብን ማሸበር ማብቃት አለበት ብለዉ አምርረዉ በተነሱ ወጣቶች፤ምሁራንና ወታደሮች በቅርቡ የተቋቋመዉ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል በላፈዉ ሳምንት እንዳሳወቀዉ በወያኔ ተራ ካድሬዎች መረገጥና እየተገፋ እስር ቤት መወርወር የሰለቸዉ ኢትዮጵያዊና በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ዉስጥ በህዝብ ነጻ ፍላጎት ተመስርቶ ህዝብን በታማኝነት የሚያገለግል ስርአት ለመመስረት ምትፈልጉ ኢትዮጵዉያን ሁሉ ወያኔ እስካለ ድረስ ይህንን ህዝባዊ ስርአት ካለመስዋዕትነት ማምጣት አይቻልምና ለድል ሊያበቃን የሚቸለዉን መስዋዕትነት ለመክፈል እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በተጠንቀቅ እንዲቆም አገራዊ የአደራ ጥሪዉን አስተላልፏል። የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ይህንን ጥሪ ያደረገዉ የወያኔ ህወሀት ተሸካሚ ፈረስ የሆነዉ ኢህአዴግ ካለፈዉ ቅዳሜ መጋቢት 14 ቀን እስከዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 17 ቀን ድረስ ባህርዳር ላይ ጌታዉን ተሸክሞ ያካሄደዉን ትርጉም የለሽ የወሬ ጉባኤ አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ህዝብ ባስተላለፈዉ መልዕክት ነዉ። ዛሬ የኢትዮጵያን ህዝብ በዘረኝነት ገመድ አስሮ እየረገጠ የሚገዛዉ ወያኔ ለዚህ የበቃዉ በዘረኝነትና በጥላቻ አነሳስቶ ያሰታጠቃቸዉ ገበሬዎች በከፈሉት መስዋዕትነት ነዉ ያለዉ ይሄዉ ህዝባዊ ኃይል ሠላም ወዳዱ የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን ከእነዚህ የቀን ጅቦች ለማላቀቅና አገራችንን የእኩሎች አገር ለማድረግ ማንኛዉንም አይነት መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀት አለበት ብሏል። የኢትዮጵያ ህዝብ የጀመረዉ የፍትህ፤የነጻነትና የዲሞክራሲ ትግል ግቡን እንዲመታ የመጀመሪያዉን እርምጃ የወሰደዉና ትግሉ የሚፈልገዉን የደም መስዋዕትነት ለመክፈል የትግሉ ግንባር የመጀመሪያዉ ደጃፍ ላይ የተሰለፈዉ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ካሁን በኋላ ኢትዮጵያ ዉስጥ የወያኔን ዘረኝነት፤ዝርፍያ፤ጥላቻና ንቀት ለማስቆም መፍትሄዉ ከአገር እየተሰደዱ በየባህሩና በየበረሀዉ መሞት ሳይሆን ለስደታችን፤ ለመዋረዳችንና ለመረገጣችን ቀንደኛ ምክንያት የሆነዉን የወያኔ ስርአት እዝያዉ አገር ቤት ዉስጥ ፊት ለፊት በመጋፈጥ ብቻ ነዉ ብሏል። የወያኔ እህአዴግ ዘመን አብቅቷል፤ከአሁን በኋላ ዘመኑ የኛ የኢትዮጵያዉያን ነዉ ያለዉ የግንቦት ሰባት ዝብባዊ ኃይሎች ቃል አቀባይ ይህንን የኛ የሆነዉን ዘመን እዉን የምናደርገዉና የኢትዮጵያን ህዝብ ከዘረኝነት ነጻ የምናወጣዉ እንደአንድ ሰዉ ቆመን በጋራ ስንታገል ነዉ እንጂ የአገር ማዳኑንና የመስዋዕትነቱን አደራ ለተወሰኑ ወገኖች ብቻ በመተዉ አይደለም ብሏል። በመቀጠልም ወያኔን ፊት ለፊት ተፋልሞ ወንድሞቹንና እህቶቹን ከሁሉም በላይ ደግሞ ከአባቶቹ በአደራ የተረከባትን ኢትዮጵያን ለልጆቹ ለማስተላለፍ የሚናፍቅ ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ ከዛሬ በኋላ ዬት ሄጄ ወያኔን ልታገል የሚል ስጋት እንዳይሰማዉ አሳስቧል።ባለፈዉ ታህሳስ ወር እራሱን ለህዝብ ይፋ ይደረገዉ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚመጡ አያሌ ኢትዮጵያዉያን በየቀኑ እየተቀላቀሉት ሲሆን ይህንን የህዝብ ተገንና አለኝታ የሆነ ኃይል በመቀላቀል የአዲስቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ለመሆን የምትፈልጉ በአገር ዉስጥም ሆነ በዉጭ አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዉያን ህዝባዊ ኃይሉ በተከታታይ ለሚያወጣቸዉ መግለጫዎችና ህዝባዊ ጥሪዎች ምላሽ በመስጠት እንዲትተባበሩ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ጥሪዉን ያስተላልፋል።
Tuesday, 26 March 2013
የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል አብረን እንታገል የሚል የትግል ጥሪ አደረገ
የኢትዮጵያ ህዝብ ሃያ አንድ አመት ሙሉ ከቀለደበት የወያኔ ኢህአዴግ አገዛዝ እጅግ በጣም የተሻለ አማራጭ ኃይል እንዳለዉና ይህንን ለኢትዮጵያ አንድት፤ ለህዝቦቿ እኩልነትና ነፃነት በቆራጥነት የቆመዉን አማራጭ ኃይል የኢትዮጵያ ህዝብ በፍጥነት እንዲቀላቀልና የትግሉን የመጨረሻ ምዕራፍ እንዲጀምር የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል አገራዊ ጥሪ አደረገ። የወያኔ ንቀት፤ጥላቻና ህዝብን ማሸበር ማብቃት አለበት ብለዉ አምርረዉ በተነሱ ወጣቶች፤ምሁራንና ወታደሮች በቅርቡ የተቋቋመዉ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል በላፈዉ ሳምንት እንዳሳወቀዉ በወያኔ ተራ ካድሬዎች መረገጥና እየተገፋ እስር ቤት መወርወር የሰለቸዉ ኢትዮጵያዊና በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ዉስጥ በህዝብ ነጻ ፍላጎት ተመስርቶ ህዝብን በታማኝነት የሚያገለግል ስርአት ለመመስረት ምትፈልጉ ኢትዮጵዉያን ሁሉ ወያኔ እስካለ ድረስ ይህንን ህዝባዊ ስርአት ካለመስዋዕትነት ማምጣት አይቻልምና ለድል ሊያበቃን የሚቸለዉን መስዋዕትነት ለመክፈል እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በተጠንቀቅ እንዲቆም አገራዊ የአደራ ጥሪዉን አስተላልፏል። የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ይህንን ጥሪ ያደረገዉ የወያኔ ህወሀት ተሸካሚ ፈረስ የሆነዉ ኢህአዴግ ካለፈዉ ቅዳሜ መጋቢት 14 ቀን እስከዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 17 ቀን ድረስ ባህርዳር ላይ ጌታዉን ተሸክሞ ያካሄደዉን ትርጉም የለሽ የወሬ ጉባኤ አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ህዝብ ባስተላለፈዉ መልዕክት ነዉ። ዛሬ የኢትዮጵያን ህዝብ በዘረኝነት ገመድ አስሮ እየረገጠ የሚገዛዉ ወያኔ ለዚህ የበቃዉ በዘረኝነትና በጥላቻ አነሳስቶ ያሰታጠቃቸዉ ገበሬዎች በከፈሉት መስዋዕትነት ነዉ ያለዉ ይሄዉ ህዝባዊ ኃይል ሠላም ወዳዱ የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን ከእነዚህ የቀን ጅቦች ለማላቀቅና አገራችንን የእኩሎች አገር ለማድረግ ማንኛዉንም አይነት መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀት አለበት ብሏል። የኢትዮጵያ ህዝብ የጀመረዉ የፍትህ፤የነጻነትና የዲሞክራሲ ትግል ግቡን እንዲመታ የመጀመሪያዉን እርምጃ የወሰደዉና ትግሉ የሚፈልገዉን የደም መስዋዕትነት ለመክፈል የትግሉ ግንባር የመጀመሪያዉ ደጃፍ ላይ የተሰለፈዉ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ካሁን በኋላ ኢትዮጵያ ዉስጥ የወያኔን ዘረኝነት፤ዝርፍያ፤ጥላቻና ንቀት ለማስቆም መፍትሄዉ ከአገር እየተሰደዱ በየባህሩና በየበረሀዉ መሞት ሳይሆን ለስደታችን፤ ለመዋረዳችንና ለመረገጣችን ቀንደኛ ምክንያት የሆነዉን የወያኔ ስርአት እዝያዉ አገር ቤት ዉስጥ ፊት ለፊት በመጋፈጥ ብቻ ነዉ ብሏል። የወያኔ እህአዴግ ዘመን አብቅቷል፤ከአሁን በኋላ ዘመኑ የኛ የኢትዮጵያዉያን ነዉ ያለዉ የግንቦት ሰባት ዝብባዊ ኃይሎች ቃል አቀባይ ይህንን የኛ የሆነዉን ዘመን እዉን የምናደርገዉና የኢትዮጵያን ህዝብ ከዘረኝነት ነጻ የምናወጣዉ እንደአንድ ሰዉ ቆመን በጋራ ስንታገል ነዉ እንጂ የአገር ማዳኑንና የመስዋዕትነቱን አደራ ለተወሰኑ ወገኖች ብቻ በመተዉ አይደለም ብሏል። በመቀጠልም ወያኔን ፊት ለፊት ተፋልሞ ወንድሞቹንና እህቶቹን ከሁሉም በላይ ደግሞ ከአባቶቹ በአደራ የተረከባትን ኢትዮጵያን ለልጆቹ ለማስተላለፍ የሚናፍቅ ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ ከዛሬ በኋላ ዬት ሄጄ ወያኔን ልታገል የሚል ስጋት እንዳይሰማዉ አሳስቧል።ባለፈዉ ታህሳስ ወር እራሱን ለህዝብ ይፋ ይደረገዉ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚመጡ አያሌ ኢትዮጵያዉያን በየቀኑ እየተቀላቀሉት ሲሆን ይህንን የህዝብ ተገንና አለኝታ የሆነ ኃይል በመቀላቀል የአዲስቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ለመሆን የምትፈልጉ በአገር ዉስጥም ሆነ በዉጭ አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዉያን ህዝባዊ ኃይሉ በተከታታይ ለሚያወጣቸዉ መግለጫዎችና ህዝባዊ ጥሪዎች ምላሽ በመስጠት እንዲትተባበሩ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ጥሪዉን ያስተላልፋል።
Oil attack on maid in Sharjah: employer questioned by police GulfNews.com
Oil attack on maid in Sharjah: employer questioned by police GulfNews.com
“She locked me [in the villa] for three days after the incident.
She threatened me that if I told police about the incident,
I would be affected because I am an illegal worker,” the maid said.
“She locked me [in the villa] for three days after the incident.
She threatened me that if I told police about the incident,
I would be affected because I am an illegal worker,” the maid said.
Tuesday, 19 March 2013
Al Jazeera’s English and Arabic websites are reported to have been blocked in Ethiopia
Ethiopia 'blocks' Al Jazeera websites - Africa - Al Jazeera English
Last Modified: 18 Mar 2013
Last Modified: 18 Mar 2013
Google Analytics shows the English website's traffic declined from 50,000 hits
in July 2012 to 117 in September
|
Al Jazeera’s English and Arabic websites are reported to have been blocked in Ethiopia,
raising fresh fears that the government is continuing its efforts to silence the media. |
Monday, 18 March 2013
The World Bank’s board should support an internal investigation into allegations of abuse linked to a World Bank project in Ethiopia, Human Rights Watch said today.
“Ethiopia is in great need of development aid, and its people have urgent social and economic needs that the World Bank should work to address,” Evans said. “But development by force is not development at all and Ethiopia should not be an exception to the World Bank’s commitment to upholding its own policies.”
(Washington, DC) – The World Bank’s board should support an internal investigation into allegations of abuse linked to a World Bank project in Ethiopia, Human Rights Watch said today.
(Washington, DC) – The World Bank’s board should support an internal investigation into allegations of abuse linked to a World Bank project in Ethiopia, Human Rights Watch said today.
Friday, 15 March 2013
Why Are We Funding Abuse in Ethiopia? Helen Epstein an independent consultant and writer specializing in public health in developing countries, and an adjunct assistant professor at the Columbia University School of International and Public Affairs.
"But in twenty years working in this field, I have long since lost count of the number of projects I’ve visited that turned out not to be doing what their project documents claimed they were doing. The only way to find out whether development funds are being spent as they should be is to listen to the intended beneficiaries or—in repressive countries like Ethiopia where people are often afraid to speak out—the human rights advocates who represent them. That the World Bank managers have until now ignored these voices does not inspire confidence in their willingness to ensure that our tax dollars are being properly spent.""During the past decade, the US and other Western donors have supported many fine projects in the developing world with inspiring goals like saving lives, educating children and ending poverty. Since Ethiopia’s Protection of Basic Services project began, for example, independent surveys have found improvements in some crucial measures of development such as child mortality (though it’s worth noting that the improvements have been most pronounced in Ethiopia’s three major cities, and in Tigray, the region that happens to be home to the ethnic group of the nation’s highly autocratic and repressive leadership)."
With a country like Ethiopia and a population that is so big almost all the fund that comes from US and other Western donors goes to a spesific region "Tigray" the region that happens to be home to the ethnic group of the nation’s highly autocratic and repressive leadership)."
So why Fund? whay support? where their is no accountability and responsble government which really dosn't cares for the equality of regions and equality of ethnics. The fund dosn't reach to beneficiaries!!!!
For more Information go to the Link....
http://www.nybooks.com/blogs/nyrblog/2013/mar/14/why-are-we-funding-abuse-ethiopia/
With a country like Ethiopia and a population that is so big almost all the fund that comes from US and other Western donors goes to a spesific region "Tigray" the region that happens to be home to the ethnic group of the nation’s highly autocratic and repressive leadership)."
So why Fund? whay support? where their is no accountability and responsble government which really dosn't cares for the equality of regions and equality of ethnics. The fund dosn't reach to beneficiaries!!!!
For more Information go to the Link....
http://www.nybooks.com/blogs/nyrblog/2013/mar/14/why-are-we-funding-abuse-ethiopia/
Tuesday, 12 March 2013
The swedish Journalists come back their country where they feel safe at Home and Ethiopian Journalists??? They are in their own country where Home is not safe at all.Criticism to Ethiopia Government as a Journalist Leads to be proclaim as Terrorist
(vedio news Al Jazeera march9,2013)
"International organizations such as Human Rights Watch criticized Ethiopia’n Gov't to the U.N. Human Rights Council in 2012. The country has one of the world's highest numbers of journalists in jail, and many opposition leaders are in prison!It is getting worse and worse Ethiopian Human right violation, a citizen dosnt have a right to choose ,elect a party he/she believes is right, or critisize the governance, a Journalist can not do His/her job unless they become Parrot for the government ,not only can't do their Job but they will be harmed ,arrested, their life is at risk ,and will not be found and who will ask about them any way? They are trying to be a voice for voiceless but soon not so far they shutdown by whom owns the power .
with all what is going on, if media can not become alive, if Jornalist don't report news, if picture,vidio, writen papers can not come out, what is a country in this century ? How long will continue to suppress not to view whats going on??? who will be voice if the voice of others will be held?
Who is the Terrorist ? Ethiopian government or the people who ask their rights or who take their responsibility?
Today in Ethiopia Journalist is a Terrorist.
Media is a Terrorist
Opposition party is a Terrorist.
Opposition party memebers are a Terrorist.
supporter of a free media or an opposition party is a Terrorist.
Any one who is against idea and implementation of the government is a Terrorist.
This is the defination and implementation, proclaimation of the Ethiopian government for those who ask their and others Freedom and rights!!!
The swedish Journalists come back their country where they feel safe at Home and Ethiopian Journalists??? They are in their own country where Home is not safe at all.
Saturday, 9 March 2013
INTERNATIONAL WOMEN'S DAY MARCH 8 FOR ETHIOPIAN WOMEN'S!
We Ethiopian women's celebrate Yesterday March 8 2013 Women's International day in Oslo Norway with different women's all over the world , As Ethiopian's we celebrate the day by being a voice to voiceless women which is violated, harmed and victims in Ethiopia and outside Ethiopia.In the begnning we have attend the program In Folketeateret (Theatre) with different messages of women rights progress and encouragement of continuing to do so!
Queen sonja Haraldsen wellcomed and congradulates all the women for march 8 womens International day, and Norway's Minister of culture Pakistan origin women Hadia Tajik presented a speech!
Their was a song and dance that expresses message of the day and different women's explained their experience of challenges breaking through culture and traditional Norms that has been dominating them .
After taking a break and lunch we express our condolence with candle light and make a voice over For Many Women's who died by being a victim In Gulf Region losing protection from their own Government, women's who are arrested and yet in prison because of their political activity, For Journalist who has been arrested by the government and still in prison, Journalists Reot and Lelise and against Harmful Traditional practice like (FGM) Female Genital Mutilation, abduction, early and forced marriage..etc.
we wear different slogans which explains women's violence in Ethiopia and sing a song of our beloved country patriotic songs and make a demonstration walking around stortinget and finished the program!
The program was prepared by (DCESON) Women Democratic change In Ethiopia Support Organization Norway !
Subscribe to:
Posts (Atom)
